የሰሜኑ አገራችን ሁኔታ – #ግርማካሳ
የሰሜኑን አገራችን ሁኔታ #ግርማካሳ ወያኔዎች ሳይታሰብ ነው ወረራ የፈጸሙት። “ወያኔ ዱቂት ሆናለች ፣ ከዚህ በኋላ ስጋት አትሆንም” ተብሎ ስለተዋሸ፣ የአብይ መግስትm ከትግራይ ክልል ሲወጣ ከባባድ መሳሪያዎችን በሙሉ ጥሎላቸው በመውጣቱ፣ በተለይም የአማራ ማህበረሰብ ራሱን እንዲያደራጅ፣ እንዲያጠናክር፣ እንዲያስታጥቅ ይፈለግ ስላልነበረ፣ ወያኔ በድንገት ጥቃት ስትፈጽም፣ በቀላሉ ሰፊ መሬቶች ለመያዝ ችላለች። ሆኖም ግን ወያኔ እንዳሰበችው አልሆነላትም። የአፋር ማህበረሰብና የአማራ ማህበረሰብ ራሳቸውን ለመከላከል ባደረጉት …
Read More »