Read More »
World
TODAY at X Space at 1:00 PM EST. አርበኛ ካፔቴን ማስረሻ ሰጤ የዐማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት የውጭ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ
Join us TODAY at X Space at 1:00 PM EST. አርበኛ ካፔቴን ማስረሻ ሰጤ የዐማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት የውጭ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ እና የዐማራ ፋኖ ሕዝባዊ ሠራዊት ጎጃም ዕዝ ዋና አዛዥ ጋር ቆይታ እናደርጋለን። 1PM EST 7PM EU Time 6 PM UK Time መውጫችን ማሸነፍ ብቻ ነው።💚💛❤ Amhara Fano People’s organization የዐማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ ) www.amharafano.org #ስርነቀልለውጥ #AFPO …
Read More »ከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ !
በሕዝብ ማታገያ ድርጅት ላይ በፈጠራና በሀሰተኛ ወሬ የሚሰነዘር የስም ማጥፋት፣ የሕዝብን ትግል ከማደናቀፍ ተለይቶ አይታይም! ከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ እስከ ነሀሴ 2016 የመጨረሻ ሳምንት ድረስ በክልል አቀፍ ፓርቲነት ሲንቀሳቀስ መቆየቱ ይታወቃል። ሆኖም ፓርቲው ወደ ሀገር አቀፍነት ማደግ እንዳለበት በጠቅላላ ጉባኤ ታምኖበት ውሳኔ ከተላለፈ በኋላ፣ ከ6 ክልሎች ከሚጠበቅበት ከአስር ሺህ ፊርማ በላይ የድጋፍ ፊርማ በማሰባሰብ …
Read More »