የትናንትናው ስብስብ mastermind ወያኔ ነች። ወያኔ ብልጥ ነች፣ ለእርሷ ተገዥና ወዳጅ የሆኗትን አሳምራ ታውቃለች። ወያኔ ከድሮም ጀምሮ አብራቸው የምትሠራውን መምረጥ ትችልበታለች። በዚህ “ጦርነት ይቁም ሠላም ይቅደም” “የውይይት ዝግጅቷ ራሷን [ሠላማዊ] አስመስላ የቀረበችው ከልቧ ሳይሆን ቀጣይ ከአጋሮቿ ጋር ሆና ለምታደርገው ጦርነት ማስመሰያና “ሠላማዊነትን” ፈላጊ ለመምሰል ነው። በዚህ ውይይት እነ ዘመነ ካሴም እየተናገሩ እያየን ነው። የዘመነ በዚህ ውይይት መሳተፍ ትርጉሙ የተለዬ ባይሆንም …
Read More »World
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ሀይል ተመሰረተ። Amhara FANO National Force established.e
ፓስፖርት በጉቦ – የኢሚግሬሽን ጉድ
#የምርመራዘገባ በአዲስ አበባ ኢሚግሬሽን ቢሮ በጉቦ ፓስፖርት የማውጣት ሂደት በማስረጃ ሲጋለጥ – አንድ የሲስተም አድሚን ትናንት ብቻ በመመሳጠር 149 ፓስፖርቶችን ሰርቶ 745,000 ብር አግኝቷል (መሠረት ሚድያ)- ፓስፖርት በጉቦ ማውጣት አሁን አሁን ህጋዊ እስኪመስል የተለመደ ሆኗል፣ የሚመለከታቸው አካላትም ጉዳዩ የእነሱ እስከማይመስል ድረስ ችላ ያሉት ይመስላል። የተወሰኑ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ሰራተኞችና ደላሎች ተመሳጥረው ድርጊቱ ላይ መሰማራታቸውን መሠረት ሚድያ ከዚህ በፊት ባደረጋቸው …
Read More »አባሴራ፣ አባቁማር፣ አምስት አመት ሙሉ አገሪቱን አመሳት፣
አባሴራ፣ አባቁማር፣ አምስት አመት ሙሉ አገሪቱን አመሳት፣ አሁንም በስውርና በግልጽ የሕዝብ ዕልቂትና ስቃይ እንዲቀጥል ሰበብ እየፈለገ የአማራ ሕዝብንና መሬቱን በደም እያጨቀየ ነው፣ ኢትዮጵያ በታሪክዋ እንደአብይ አይነት ከሐዲና አጭበርባሪ ፣ ርሕራሔ የሌለው ጨካኝና አረመኔ ፣ ሴረኛና ሸፍጠኛ፣ ደካማና ልፍስፍስ፣ ብቃት የሌለውና ቅን ያልሆነ፣ ሥራውን በትክክል መሥራት የማይችልና የማይፈልግ፣ አስመሳይና እስስት ፣ ሥልጣን ወዳድ ብቻ ሳይሆን ሥልጣን አምላኪ፣ እጅግ እራሱን የሚወድና ራሱን …
Read More »