የሕልውና ትግል ወይስ የሥልጣን ሽኩቻ? በዚያ ታላቅ የአማራ ሕዝብ የሕልውና ትግል ሥም ጥቂት የሥልጣን ጥመኞች ራሳቸው መንገሥና ዘውድ መጫን መፈለጋቸው በእጅጉ ያሳዝናል። መጀመሪያውኑ አንድ ሕዝባዊ ትግል በፌስቡክና በቲክቶክ እንዲሁም በዩቱበር ሳንቲም ለቃሚ አውታሮች ሊመራ እስከተሞከረ ድረስ ዓላማውንና ግቡን መምታቱ በጣሙኑ አጠራጣሪ ነው። ይችን ጦማር እየከተብኩ ባለሁበት ሰዓት አንዲት በቲክቶክና በፌስቡክ የሚታወቁ ወ/ሮ በቲክቶክ መስኮታቸው ብቅ አሉና “…እስኪ እዩት እጁን የእስክንድርን …
Read More »Opinions
የፋኖ ሽኩቻ መቆም አለበት ! የምንታገለው ለግለሰቦች ስልጣን ሳይሆን ለሕልዉናችን ነው !
የፋኖ አንድነት ምክር ቤት መግለጫ – ክፍል 1
የፋኖ አንድነት ምክር ቤት አንደኛ አመት ምክንያት በማድረግ የተሰጠ መግለጫ ክፍል 1፡ ሁሉም ስለ ፋኖ ሊያውቀው የሚገባ እውነታ መግቢያ ፋኖ በዮቲዩብና በአንዳንድ ሚዲያዎች እንደሚነገረው ‘አንድ ያልሆነ፣ አንድ አመራርና ቅንጅት የሌለው፣ ፡”በጥይት ቅንድብ የሚላጭ” ነገር ግን ብዙ የሚያስብና ሰው የሌለበት፣ ማኒፌስቶ ያልጻፈና ወዴት መድረስ እንዳለበት በቅጡ የማያውቅ ተደርጎ ሲሳል እናያለን። እነዚህ እውነት ናቸውን? ማን ይናገር የነበረ ማን ያርዳ የቀበረ እንዲሉ የፋኖ …
Read More »Open Letter to IMF – Please share
An open Letter to #IMF and #WorldBank http://drive.google.com/file/d/10gwvEA… #IMF and #WorldBank dereliction of fiduciary duty and financing a “crazy megalomaniac constructing a “luxury playground,” amidst national challenges. & procuring advanced weapons to wage war against its own people. -Alarming reports indicate a heightened risk of genocide in Ethiopia. –Government loans are funding military operations against civilians, echoing the misuse seen …
Read More »ታላቅ የምስራች – እስክንድር በአብዛኛው የፋኖ እዝ ተመርጧል ! Majority Rule ! 5 out of 9 !
ታላቅ የምስራች – ለመላው የአማራ ህዝብና ለመላው የኢትዮጲያ ህዝብ የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት ዛሬ አመራሩን በመምረጥ መመስረቱን በይፋ አበሰረ- አርበኛ እስክንድር ነጋንም መሪው በማድረግ በአብላጫ ድምጽ መርጧል *** ወንድወሰን ተክሉ*** ከሰኔ 12 ቀን 2016 እስከ ሀምሌ 9 ቀን 2016 ሲካሄድ የሰነበተው የአማራ ፋኖ ማእከላዊ እዝ AMHARA Fano Central Command አመራር የመምረጥ ሂደት በስኬት ተጠናቌል የአማራን ፋኖ በአንድ ድርጅት ስር አደራጅቶ …
Read More »