ለዓመታት ውጊያ ሲያካሂዱ የነበሩት የሶሪያ አማጺያን መዲናዋ ደማስቆን መቆጣጠራቸውን እና ከፕሬዝዳት ባሻር አል-አሳድ ከአገሪቱ መሸሻቸውን አስታወቁ። የሶሪያ መንግሥት ኃይሎችም ከዋና ከተማዋ እንደሸሹ እና አማጽያን በቁጥጥራቸው ሥር እንዳዋሏት ገልጸዋል። አሳድ ከደማስቆ ሸሽተው ወዳልታወቀ ሥፍራ በአውሮፕላን እንደሄዱ የሚጠቁሙ ሪፖርቶች ወጥተዋል። ‘ጨቋኙ’ አሳድ በመሸሹ ሶሪያ ‘ነጻ’ መሆኗን አማጽያኑ በይፋ አውጀዋል። ሮይተርስ የዜና ወኪል ሁለት የሶሪያ መንግሥት ባለሥልጣናትን አነጋግሮ እንደዘገበው፣ ፕሬዝዳንቱ መዲናዋን ለቀው ሸሽተዋል። …
Read More »Opinions
የቴዲ አፍሮ ኮንሰርት ተሰረዘ !
መደመጥ ያለበት በአማራ ፋኖ ላይ የተደረገ ትችት
Brics ለኢትዮጵያ አይጠቅምም። ምክንያቱን ስሙ።
Tweeter Campaign against Amhara Genocide ! የአማራን ሕዝብ ሰቆቃ ለባለስልጣናት ለማድረስ እባካችሁ የትዊተር ዘመቻን ተቀላቀሉ !
Please Click on each Twitter Below ! #1. Drone attacks on Amhara civilians in Gojjam Amhara region violate international law. We must hold the Ethiopian government accountable for the #StateSponsoredAmharaGenocide @UNHumanRights @UNGeneva @MikeHammerUSA @hrw @AmnestyEARO @BBCAfrica @ReutersAfrica @AP Tweet #2. Drone attacks on Amhara civilians in Gojjam Amhara region violate international law. We must hold the Ethiopian government accountable for …
Read More »