በቂሊንጦ እስር ቤት ውስጥ የሚገኙት የአማራ ህዝብ ልጆች! ==== 1. Hon. Mr. Yohanes Boyalew 2. Hon. Mr. Christian Tadele 3. Hon. Dr. Kassa Teshager 4. Dr. Wondewosen Asefa 5. Dr. Tewodros H/mariam 6. Dr. Meseret Kelemework 7. Dr. Sisay Awgichew 8. Dr. Mearegu Biyabeyen 9. Dr. Chane Kebede 10. Dr. Zerihun Baheriw 11. Dr. Gibreab Alemu 12. Mr. Alelegn Mihretu …
Read More »Opinions
Medical Dr. Andualem Dagne murdered by Abiy Ahmed’s Army.
Bahir Dar University has condemned the killing of Dr. Andualem Dagne, a highly respected General Surgery Specialist and expert in Liver, Pancreatic, and Biliary System surgery. Dr. Andualem, who was also a lecturer, researcher, and Director of the Surgical Services Department at Tsebebe Ghion Specialized Hospital, was fatally attacked while returning home from work. In an official statement, the university …
Read More »AFPO Manifesto – የፖለቲካ ፕሮግራም ሰነድ
የኢትዮ_ ጅቡቲ ባቡር፣ የታከለ ኡማና የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የግል ንብረት!!!
ቀን ጥር 2017 የኢትዮ_ ጅቡቲ ባቡር፣ የታከለ ኡማና የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የግል ንብረት!!! ማስታወሻ የአብይ አህመድ ግፈኛ እና ዘረኛ አገዛዝ የአማራን ህዝብ በጄቶችና በተዋጊ ሄሊኮፕተሮች፣ በድሮኖችና በመድፎች በሚጨፈጭፍበት በዚህ ክፉ ዘመን፤ ኢትዮጵያ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ዲፕሎማሲያዊ ወገቧ ተሰብሮ በተሽመደመደችበት፣ ሰላም እና ደህንነቷ ተናግቶ መኖር አለመኖሯ ጥያቄ ውስጥ በወደቀበት በዚ ቀውጢ ወቅት፣ የአንድን ድርጅት ጉዳይ አንስቶ ሃተታ ማቅረብ እጅግ …
Read More »ከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ !
በሕዝብ ማታገያ ድርጅት ላይ በፈጠራና በሀሰተኛ ወሬ የሚሰነዘር የስም ማጥፋት፣ የሕዝብን ትግል ከማደናቀፍ ተለይቶ አይታይም! ከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ እስከ ነሀሴ 2016 የመጨረሻ ሳምንት ድረስ በክልል አቀፍ ፓርቲነት ሲንቀሳቀስ መቆየቱ ይታወቃል። ሆኖም ፓርቲው ወደ ሀገር አቀፍነት ማደግ እንዳለበት በጠቅላላ ጉባኤ ታምኖበት ውሳኔ ከተላለፈ በኋላ፣ ከ6 ክልሎች ከሚጠበቅበት ከአስር ሺህ ፊርማ በላይ የድጋፍ ፊርማ በማሰባሰብ …
Read More »