Events
የአማራ ባንክ ምረቃ ስነ ሰርአት ተመልከቱ !
ሰለሞን ሹምዬ ከእስር ተለቋል፡፡
አምባ ዲጂታል፤ ዐርብ ሰኔ 10፣ 2014 ገበያኑ በተሰኘው የበይነ መረብ መገናኛ ብዙኃን ፖለቲካዊ አስተያየቶችን በመስጠት የሚታወቀው ሰለሞን ሹምዬ በአስር ሺሕ ብር ዋስትና ከእስር ተለቋል፡፡ ሰለሞን ከእስር የተለቀቀው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዛሬ ዐርብ ሰኔ 10፤ 2014 ያሳለፈውን ውሳኔ ተከትሎ ነው። ሰለሞን ዛሬ አምስት ሰዓት ተኩል ገደማ አካባቢ በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ዋና መስሪያ ቤት ውስጥ ከሚገኘው ሶስተኛ ፖሊስ ጣቢያ …
Read More »የዳግማዊ ምኒልክን ስም ከዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል ሲያጠፉ ፎቶ ተመልከቱ !
ይሄን የሚከላከል ሰው በከተማው መጥፋቱ ያሳዝናል:: ግን ፎቶ አንስቶ ያሳየን ሰው ምስጋና ይግባው! ሌላው የማይረባ ፈሪ ሕዝብ ስለሆነ ይበላቸው !
Read More »