Please Click on each Twitter Below ! #1. Drone attacks on Amhara civilians in Gojjam Amhara region violate international law. We must hold the Ethiopian government accountable for the #StateSponsoredAmharaGenocide @UNHumanRights @UNGeneva @MikeHammerUSA @hrw @AmnestyEARO @BBCAfrica @ReutersAfrica @AP Tweet #2. Drone attacks on Amhara civilians in Gojjam Amhara region violate international law. We must hold the Ethiopian government accountable for …
Read More »Documents
The so called ‘Corridor Projects’ is not to develop the city! It’s a land grab and disenfranchisement project!
The so called ‘Corridor Projects’ is not to develop the city! It’s a land grab and disenfranchisement project! We all know these project will create new homeless and destroy the long established ‘urban people social fabric’. I dare to write this is strategic move to destroy ‘Ethiopian National Identity’ , to achieve a demonic political motive to divide and conquer …
Read More »አባ ገዳ መወገድ ያለበት ጎጂ ባህል ! ABAGEDA Brutal primitive Culture to be banned.
አባ ገዳ በአሁኑ ጊዜ በጣም ተኳኩሎና ተጋኖ ይነገርለታል። በእዉነት አባገዳ አሁን እያጋነኑና እያንቆለጳጰሱ እንደሚነግሩን ነዉ ወይ ? ለዚህ አሁን ላለንበት ዘመንና ትዉልድስ ይጠቅማል ወይ ? ከሚሉት ዋና መሰረታዊ ጥያቄዎች በተጨማሪ በውስጡ ስለነበሩት ባህላዊ እሴቶችም መመርመር አለብን አይ አሁን ይሄ የለም ይሄ ቀርቷል የሚለዉ አይሰራም፣ የሁኔታዉ አለመፍቀድ እንጅ የገዳ አካል አይደለም ማለት አይደለም፣ አይቻልም። በአባ ገዳ አንድ ሴት ባል ከሞተባት የባል …
Read More »አሰብ የማናት?
በ260 ገጾች ተቀንብቦ የተጻፈው የዶ/ር ያዕቆብ ኃ/ማርያም ‹‹አሰብ የማን ናት?›› ዶ/ሩን የሚያስመሰግን፣ ኢትዮጵያውያንን የሚያነቃቃ ነው፡፡ መጽሃፉን እያነበብኩ እያለሁ ይሰማኝ የነበረው ስሜት በመዳን ላይ ያለ ቁስል ዳርዳሩን ሲያኩት የሚሰጠውን ዓይነት ስሜት ነበር፡፡ (የምታውቁት ካላችሁ) የመጽሃፉ መግቢያ፣ የመጀመሪያው አንቀጽ ‹‹ኢትዮጵያውያን በተለያዩ የታሪክ ወቅቶች በአገር ውስጥ ብቅ ያሉ አምባገነን መሪዎች የጫኑባቸውን በደሎች ሰው ሰራሽም ሆኑ ተፈጥሮ የወለደቻቸውን ችግሮች በትዕግስት ያስተናገዱ ሲሆን፤ ኢትዮጵያውያን በትዕግሰት …
Read More »