Documents
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) በናዝሬት ከተማ ጽህፈት ቤቱን መክፈቱን አስታውቋል
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በዛሬው ዕለት በናዝሬት ከተማ የማስተባበሪያ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱን መክፈቱን አስታውቋል:: አብን በተጨማሪም ከሰሞኑ በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በተከሰተው ግጭት ምክንያት የአካል ጉዳት በደረሰባቸውና ሕይወታቸውን ባጡ ዜጎች የተሰማውን ጥልቅ ኃዘን ገልጾ መግለጫ አውጥቷል:: “በድሬድዋ ከተማ አስተዳደር የረጅም ጊዜ የሕዝብ ጥያቄ ሆነው ከቆዩ ጉዳዮች መካከል የዜጎችን እኩልነት የሚነፍገው አፓርታይድ 40-40-20 ቀመር አንዱ ነው፡፡ ይኼ ቀመር የዜጎችን ዲሞክራሲያዊና ሰብዓዊ መብቶች በጣሰና በዜጎች …
Read More »የተማረ ሰው ሲናገር አዳምጡ – የዶ/ር ካሳ ከበደ አስደናቂ ኢንተርቪው
አብን መግለጫ ሰጠ!
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=2300902129941650&id=541629952535552
Read More »