ተቀበል ታየ ደንዳአ የታሪክ ንጉሱ #Achameyeleh_Tamiru መጦልሀል ጥያቄው የርስት ጉዳይ ከሆነ እንኳን ወሎ ኦሮምያ የሚባለው ርስት ሊሆን ኦሮምያ የሚባለው የጀርመን ፍጥረት ራሱ የኦሮሞ አይደለም! ታዬ ደንደአ የፖለቲካ ዐይነ ጥላውን የገፈፈው የኦነግ “ጁንታ” በመሆን ነበር። በኦነግ “ጁንታነቱ” የሕወሓት “ጁንታ” ለዓመታት ዘብጥያ ወርዷል። ታዬ ዛሬ ከኦነግ ወደ ብልጽና “ጁንታነት” ቢሮ ቢቀይርም የአስተሳሰብ አድማሱ ግን በልቡ የተጻፈው በፖለቲካ ጥርሱን የነቀለበት ኦነጋዊነት ነው። ታዬ …
Read More »Documents
የወልቃይት ጉዳይና የመንግስት አቋም!
ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ ተሾሙ።
ኮ/ል ደመቀ በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ምክትል አስተዳደር እንዲሁም የሰላምና ደህንነት ዋና አዛዥ ሆነው በህዝብ ተሾሙ::
Read More »የአማራ ባንክ ውክልናን በተመለከተ ማብራሪያ !
1. ማን ነው የሚወከል ? ከኮቪድ አንፃር እና የባንኩ ባለአክሲዮኖች ቁጥር ከ150,000 በላይ በመሆናቸው በባለ አክሲዮኖች እንዲወከሉ የሚፈለገው የባንኩ አደራጆች ናቸው ። ነገር ግን ተመራጭ አማራጭ ባይሆኑም ባለአክሲዮኖች የሚከተሉት ሁለት መብቶች አሏቸው ። አንደኛ ከአደራጆች ውጭ ያለ ሌላ ማንኛውም ሰው የመወከል መብት አላቸው ። ሁለተኛ ማንንም ሰው አልወክልም እኔ በቀጥታ ነው ስብሰባ የምሳተፈው ካሉም መብታቸው ነው ። ነገር ግን እነዚህን …
Read More »