Documents
በኦሮሙማ የተጥለቀለቀው የኢትዮጵያ የፍትህ ተቋም
በኦሮሞማ የተጥለቀለቀው የ ኢትዮጵያ የ ፍትህ ተቋም ይህን ይመስላል! ዶር አብይ ባለፈው ስለ ህውሀት ወንጀል እና በደል ሲዘረዝሩ በ ፐርሰንት እየጠቀሱ መከላከያ በምን ያህል ፐርሰንት በትግራይ ተወላጆች እንደተጥለቀለቀ ነግሮ ጉድ አሰኝቶናል ! በራሱ መከራከርያ የ ኢትዮጵያ የ ፍትህ ተቋም በተረኞች ምን ያህል እንደተጥለቀለቀ እንሞግተው እስኪ! 1. የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዘዳንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ————-~~~ኦሮሞ2. የጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዘዳንት ሰለሞን አረዳ—–~~~~~ኦሮሞ3. …
Read More »መሬቱን ዉሰዱ ያለን አብይ አህመድ ነው – የሱዳን ጀነራል
000Post author:00000000000000000000Ethiopia says the Sudanese army is continuing to invade more lands deep into its territory, according to its Ministry of Foreign Affairs. Briefing journalists on Tuesday, Spokesperson of the Ministry Ambassador Dina Mufti said the Sudanese force is encroaching more lands in violation of the agreement reached between the two neighboring countries at different times. Ethiopia has been working …
Read More »ወሳኝ መረጃ ለአማራ ህዝብ
አማራንና ኦርቶዶክስን አከርካርያቸዉን ሰብረናል ያለው ስብሐት ነጋ ተያዘ !
የጥፋት ስትራቴጂስቱ እና ዋነኛው የጁንታ መሪ ስብሐት ነጋ በቁጥጥር ስር ዋለ ************** የጥፋት ስትራቴጂስቱ እና ዋነኛው የጁንታ መሪ ስብሐት ነጋን ጨምሮ ሌሎች የጥፋት ቡድኑ አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሀገር መከላከያ ሠራዊት ገለጸ። በአገራችን ላለፉት 27 ዓመታት የማተራመስ ስትራቴጂ የነደፈ ያስተባበረ እና ያደራጀ በመጨረሻም ጦርነት እንዲቀሰቀስ በማድረግ በሀገራችን ሠራዊት ላይ እጅግ ዘግናኝ ጦርነት በመክፈት ሠራዊቱን ያስጨፈጨፈው የጁንታው ቁንጮ፣ ስብሐት ነጋ በቁጥጥር …
Read More »