Breaking News
Home / Amharic / Deepest Condolence from NAMA!

Deepest Condolence from NAMA!

የኃዘን መግለጫ
*****
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) ከአዲስ አበባ ተነስቶ ወደ ኬንያ ሲያመራ በተፈጠረ የአውሮፕላን መከስከስ አደጋ ሕይወታቸውን ባጡ መንገደኞችና የበረራ ሰራተኞች የተሰማውን ጥልቅ ኃዘን ይገልፃል። ለቤተሰቦቻቸውና ወዳጆቻቸውም መጽናናትን ይመኛል።

The NATIONAL MOVEMENT OF AMHARA would like to express it’s deepest condolences to the families of those that have lost their loved ones on Ethiopian Airlines Boeing 737 to Nairobi, Kenya.

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.