Breaking News
Home / Amharic / የኦሮሞ መንግስት ሰሞኑን የአዲስ አበባ ህዝብ በኦሮሞ ክልል ፍርድቤት እንዲዳኝ ወስኖአል ! Apartehid Rule in Oromia, Ethiopia

የኦሮሞ መንግስት ሰሞኑን የአዲስ አበባ ህዝብ በኦሮሞ ክልል ፍርድቤት እንዲዳኝ ወስኖአል ! Apartehid Rule in Oromia, Ethiopia

ፓርላማው የኦሮሚያ ክልል ፍርድ ቤቶች በአዲስ አበባ የዳኝነት ስልጣን እንዲኖራቸው የሚፈቅድ ሕግ አጸደቀ።

በቀዳማዊ ኃይለስላሴ ዘመነመንግስት ጸድቆ ላለፉት 64 ዓመታት በሥራ ላይ የቆየው የወንጀል ሕግ ሥነ-ስርአት ተሻሽሎ ፀድቋል።

ሕጉ የማስረጃ ሕግ ተካቶበት ዛሬ መጋቢት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የፀደቀ ሲሆን፤ የኦሮሚያ ክልል ፍርድ ቤቶች
በአዲስ አበባ የዳኝነት ስልጣን እንዲኖራቸው የሚደነግግ አንቀጽ አካቷል።

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የወንጀል ሕግ ሥነ-ስርአትና የማስረጃ ሕግ ረቂቅ አስመልክቶ የሕግና ፍትህ
ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረበውን ሪፖርትና ምክረ ሀሳብ መርምሮ አፅድቋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.