TimeLine Layout
August, 2019
-
22 August
የ አብን ደጋፊዎች እባካችሁ ተመዝገቡ !
በተለያዩ ያሉ አገር ያሉ አማራ ወገኖቻቻን የአብን ማህበር የት ነው እያሉ ጥያቄ እየላኩልን ስለሆነ እባካችሁ ባላችሁበት ሀገር ያለዉን የአብን ማህበር ወይም ክለብ ካለ የት እንደሆነ አሳውቁን። ከሌለም ጀምሩት፥ ላልሰማ አሰሙ። ፎርሙን ሙሉና ላኩልን ወይም ፃፉልን::
Read More » -
21 August
መፅሐፍ በመሸጥ የሚተዳደሩ 3 ወንድማማቾች በፌድራል ፖሊስ ተይዘው መታሰራቸው ታውቋል::
3 ወንድማማቾቹ ታሰሩ! በአዲስ አበባ አራዳ ጊዮርጊስ አካባቢ መፅሐፍ በመሸጥ የሚተዳደሩ 3 ወንድማማቾች በፌድራል ፖሊስ ተይዘው መታሰራቸው ታውቋል። ወንድማማቾቹ መለሰ ማሩ፣ ጥጋቡ ማሩ እና ዘመነ ማሩ ሲሆኑ፣ ለእስር የተዳረጉት “አብንን ትደግፋላችሁ” በሚል እንደሆነ ተሰምቷል። ሦስቱ ወንድማማቾች ኤዞፕ መፅሃፍ መደብር የሚሰሩ ናቸው። ወንድማማቾቹ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ተወስደዋል ተብሏል።
Read More » -
20 August
19 የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ አመራሮችና አባላት በዋስትና ከእስር ተፈተዋል
የሰኔ 15ቱን ክስተት ተከትሎ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከአንድ ወር በላይ በእስር የቆዩ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አመራሮችና አባላት በዋስትና ከእስር ተፈቱ፣ **** የሰኔ 15ቱን ክስተት ተከትሎ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ ከሰኔ 15ቱ የአማራ ሕዝብ መሪዎችና የአገሪቱ ከፍተኛ የጦር መኮንኖች ግድያ ጋር ግንኙነት አላችሁ በሚል ከአንድ ወር በላይ በእስር የቆዩት …
Read More » -
20 August
አብን የእቴጌ ጣይቱንና የፊታውራሪ ገበየሁን የልደት በዓል በአብን ዋና ፅ/ቤት አከበሩ፤
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ከፍተኛ አመራሮች የዳግማዊ አጤ ሚኒሊክ፣ የእቴጌ ጣይቱንና የፊታውራሪ ገበየሁን የልደት በዓል በአብን ዋና ፅ/ቤት አከበሩ፤ ከነሃሴ 11-12/2011 ዓ.ም በተካሄደው የአብን ብሔራዊ ምክር ቤት ፩ኛ አመት 4ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ የታደሙ የምክር ቤቱ አባላትና የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት የዳግማዊ አጤ ሚኒሊክ እና የፊታውራሪ ገበየሁን 175ኛ፣ የእቴጌ ጣይቱን …
Read More » -
19 August
አማራ ባንክ አክሲዮን ማህበር (በምስረታ ላይ ያለ) አክሲዮን ሽያጭ መግለጫ
አማራ ባንክ አክሲዮን ማህበር የኢትዮጲያ ብሔራዊ ባንክ የሚጠይቀውን መስፈርት በሟሟላት በአክሲዮን ሽያጭ ላይ ነው። በዚህም መሰረት ማንኛውም የባንኩ ባለቤት መሆን የሚፈልግ ግለሰብ እና ድርጅት ከዚህ በታች ስማቸው በተገለፁት ባንኮች በኩል አክሲዮኑን መግዛት ይችላል፡፡ አክሲዮን ለመግዛት የሚያስችል የአክሲዮን ግዢ ቅፅ በአማራ ባንክ ፕሮጀክት ፅ/ቤት ወይም በዓባይ ባንክ አ.ማ. በሁሉም ቅ/መቤቶች ማግኘት …
Read More » -
19 August
ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የብሔራዊ ምክር ቤት የ1ኛ ዓመት 4ኛ መደበኛ ጉባዔ ማጠናቀቂያ የተሰጠ መግለጫ
** የአማራ ሕዝብ የህልውና ትግል በአፈና አይገታም ! የህዝባችን ሁለንተናዊ ትግል አምጦ የወለደው አብን የአማራ ህዝብ መሰረታዊ የኅልዉና፣ የፍትኅና የእኩልነት ጥያቄዎችን በመለየትና አማራዉን በማደራጀት የተጋረጠበትን የኅልውና አደጋ በመቀልበስ ከሌሎች ወንድም ሕዝቦች ጋር በእኩልነትና በፍትኃዊነት የሚኖርባትን ኢትዮጵያ እውን ለማድረግ በምርጫ ቦርድ ተመዝግቦ በሰላማዊ መንገድ እየተንቅሳቀሰ ያለ ድርጅት ነዉ፡፡ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ …
Read More »