ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ከእስርቤት ከተፈቱ ስድስት ወር ሊሞላቸው ነው መንግስት ግን እስካሁኗ ደቂቃ የባንክ አካውንታቸውን እንዳለቀቀላቸው ተናገሩ አላማቸው ግን ምንድነው? ሰውን በእስር አሰቃይተው እንደገና በገዛ ገንዘቡ ምንም ሜድረግ እንዳይችል አሳስረው ቁጭ ያደርጓቸዋል ወገኔ እየወጣህ ልደቱ እንዲህ አለ ይልቃል እንዲህ አለ እያልክ ሰዎቹን ከመዝለፍ ለምን እንዲህ ያሉበትን እውነታ መርምር ሰዎቹ በሀገራቸው እንደልባቸው መንቀሳቀስ አልቻሉም ውጪም ውስጥም እስር ቤት ሆኖባቸዋል
Read More »TimeLine Layout
February, 2021
-
6 February
አዲስ አበባ ተቦርቡረሽ አልቀሻል!
በተሻሻለው የወንጀል ስነ-ስርዓት ህግ አንቀፅ 25 መሰረት ኦሮሚያ በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ የመወሰን ስልጣን ተሰጥቶታል። ይሄ የህግ-መንግስቱን አንቀፅ 9፣ 47፣ 51 እና 78 በግልፅ በካልቾ በመምታት አዲስ ስርዓት የመገንባት አደገኛና እና አስፈሪ አካሄድ ነው። ይሄ ሁሉ ሲሆን ተዉ የሚል ሰው እንዴት ይጥፋ ፓርላማው ሳያፀድቀው ጉዳዩን ለህዝብ ማድረስ አለብን፣ ጎበዝ ንቃ !!
Read More » -
5 February
ልደቱ አያሌው ከኤርፖርት እንዲመለስ ተደረገ!
የአብይ አህመድ አስተዳደር እልም ያለ አምባገነን መንግስት ከወያኔ የባሰ ነው:: ቺግሩ በሁሉም ሰው ላይ ሊደርስ የሚቺል መሆኑን ተገንዘቡ !የአብይ አወዳደቅ ከወያኔ ሊብስ ይችላል ብሎ ታምራት ነገራ ያለው እውነት ነው::የአብይ አህመድ የጁንታ አስተዳደር ከወያኔ ጁንታ እየባሰ እየመጣ ነው!
Read More »
January, 2021
-
29 January
የተፈቀዱት ሰልፎች!
የተፈቀዱት ሰልፎች! 1ኛ ብልጽግናን ለመደገፍ 2ኛ ለዳቦ እና ለታክሲ(ለትራንስፖርት) ብቻ ናቸው። ዓብይ ይምራን ለማለት ከሆነ በየቀኑ ሰልፍ መውጣት ይፈቀዳል:: ለለሚ ኩራት ክ/ከተማ ምርቃት ሲሆን ሰልፍ ይፈቀዳል ለብልጽግና ድጋፍ ለማድረግ ከሆነ 365 ቀናት ሰልፍ መውጣት ይፈቀዳል። ያውም በማርሽ ባንድ ታጅበህ ህወሓትን ለመቃዎም ከሆነ ሰላማዊ ሰልፍ በየቀኑ መውጣት ይፈቀዳል:: ተፎካካሪ ፓርቲዎችን ለማውገዝ ከሆነም በየቀኑ ሰላማዊ ሰልፍ ይፈቀዳል። ለዳቦና ለትራንስፖርት(ለታክሲ) ከሆነ 24/7/365 መሰለፍ …
Read More » -
28 January
ኦሮምያ ሀገር ሆነች እንዴ?
(ደጋግመው ያንብቡት) ኦሮምያ ሀገርም ትሁን ክፍለሀገር በአሻጥርና በሚስጥር ሳይሆን ሁሉም ነገር በግልፅና ያለ ግብፅ መደረግ አለበት። በህገመንግስቱ መሰረት ከውጭ መንግስታት ጋር ሀገርን ወክሎ ግንኙነት ማድረግ የክልሎች የስልጣን ደረጃ አይደለም። የኦሮምያው አቶ ሽመልስ አብዲሳ ግን በጎርቫቾቩ ጠቅላያችን ፈቃድ እስካሁን ከጅቡቲ፣ ከሱማሊያ፣ ከኤርትራ እና ከሱዳኑ ጋጠወጥ ጄኔራል አብዱርሀኒ ጋር ተገናኝቶ መክሯል። በኦሮምያ የዜግነት ቢሮ ከተከፈተ 2 ዓመት አልፎታል። ለመሆኑ ኦሮምያ እንደ …
Read More » -
22 January
በኦሮሙማ የተጥለቀለቀው የኢትዮጵያ የፍትህ ተቋም
በኦሮሞማ የተጥለቀለቀው የ ኢትዮጵያ የ ፍትህ ተቋም ይህን ይመስላል! ዶር አብይ ባለፈው ስለ ህውሀት ወንጀል እና በደል ሲዘረዝሩ በ ፐርሰንት እየጠቀሱ መከላከያ በምን ያህል ፐርሰንት በትግራይ ተወላጆች እንደተጥለቀለቀ ነግሮ ጉድ አሰኝቶናል ! በራሱ መከራከርያ የ ኢትዮጵያ የ ፍትህ ተቋም በተረኞች ምን ያህል እንደተጥለቀለቀ እንሞግተው እስኪ! 1. የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዘዳንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ————-~~~ኦሮሞ2. የጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዘዳንት ሰለሞን አረዳ—–~~~~~ኦሮሞ3. …
Read More »