ይቅርታ የጎደለው የኢዜማ ጥሩ አቋም !********************************ኢዜማ ከንቲባ ታከለ ኡማ ህግን ከለላ በማድረግ ወንጀል ሰርተዋል ሲል በህዝብ ላይ የፈፀሟቸውን በደሎች በመዘርዘር መግለጫ አውጥቷል። ኢዜማ በመገለጫው ተዘርዝረው የቀረቡት ወንጀሎችም ሆኑ መግለጫው ያላከተታቸው የወንጀል ድርጊቶች በከንቲባው ሲፈፅሙ በወቅቱ የነበረውን የህዝብ ድምፅ በማጣጣል ለከንቲባው ገፅታ ግንባታ መስራትን እንደ ትክክለኛ የፖለቲካ አቋም ወስዶ በይፋ ለወንጀል …
Read More »TimeLine Layout
August, 2020
-
31 August
በገዳ ስርዓት ሴቶች እንደ እርኩስ ስለሚቆጠሩ ውክልና የላቸዉም:: የጣኦት አምልኮት ለኢትዮጵያ አይበጅም::
የገዳ ባህል ካሪኩለም ተቀርጾለት በትምህርት መልክ በclass room ይሰጥ ከተባለ ሌሎቹ 85 ብሄር ብሄረስቦችም የራሳቸው ባህልና ትውፊት እንዲታወቅ ይጠይቃሉ:: ስለ ገዳም ስርአት ይሁን ስለ ሌሎች ባህላዊና ሃይማኖታዊ እሴቶች እንደ ማህበራዊ ሳይንስ ባሉ የትምህትር ክፍሎች ማስተማር ጥቅም እንጂ ጉዳት የለውም። ሆኖም ሰሞኑን ጥያቄ የጫረው ጉዳይ የገዳ ስርአት እራሱን የቻለ የትምህርት ዘርፍ …
Read More » -
29 August
የገዳ ሥርዓትና ትምህርት በቲቪ ሊተላለፍ ነው።
የገዳ ሥርዓትና ትምህርት በቲቪ ሊተላለፍ ነው።———————በ21 ክፈለዘመን ለአድስ አበባ ልጅ የጋርዮሽ ሥርዓት ሊያስታምሩት ነው? በአድስ አበባ የብሊት ሽያጭ ሰይጧጡፍ ህዝቡ ይብቃን ማለት ይገበዋል። የሽዋ ቱለማ ህዝብ ደግም ተወራሪ ሆነሃል። የሸዋ ኦሮሞን የቱለማን ህዝብ ዝቅ አድርጋው የበሰበሰ የአኖሌ ሃውልት ግዜ የለፈበትንን ገዳ ክብር ስሰጡት ተግሰናልበጋዳ ስም የሃይመኖት መፍፋፊያ ተቀጥሎበት ቦረንትቻንና ኦርቶዶክስ …
Read More » -
25 August
በ OMN የተላለፈው የዘር ጭፍጨፋ መልእክት በአማርኛ::
ኢትዮጵያን ዳግማዊት ሩዋንዳ ለማድረግ እየሰራ ያለ ሀገር አፍራሽ ሚዲያ በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት መፋረድ አለብን !በቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት የዘር ማጥፋት ቅስቀሳ ሲያደርግ የነበረው OMN TV በአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ እና ሰሞኑን በሞቱት ወገኖቻችን ሞት መጠየቅ አለበት ‼OMN ከፌስቡክና ከዩቱዩብ ቢያጠፋውም ከሚኒሶታ በቀጥታ የተላለፈው የዘር ፍጅት ቅሰቀሳ ቪዲዮ እንደ ወረደ በአማርኛ ትርጉም …
Read More » -
20 August
ከንቲባው ድምፃቸው ጠፋ!
የባህር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶክተር መሃሪ ታደሰ ለ15 ቀን እረፍት ቤተሰብ ጥየቃ ብለው አሜሪካን ቢጓዙም ሳይመለሱ ወራት እያስቆጠሩ ነው አሁን ላይ ደግሞ መረጃ የሚያደርሱበትን በግላቸው የሚጠቀሙበትን የፌስ ቡክ አካውንት ዲ አክቲቪ አድርገዋል ይህ ነገር አጋጣሚ ነው ወይስ እንጠርጥር ከተማዋ ከ2009 ዘጠኝ ወዲህ ከንቲባ ሲሾም ሲሻርባት የረባ ስራ ትልልቅ …
Read More »