Breaking News

TimeLine Layout

February, 2024

  • 19 February

    የተነፈሰ ጎማ ብዙ አይራመድም !

    ምነው ዘመነ ካሤ መወሽከት አበዛ፤ በመንግሥት ደረጃ ያለን አካል ለመጣል ትጥቅ ትግል የሚያደርግ ሰው ወሬ አሉባልታ ካበዛ እየተዋጋ አይደለም።እንደዚህ ዓይነት ብዙ የሚያወራ ሰው ጠላት በቢሊዮን ገንዘብ ከፍሎ የማያገኘውን መረጃ በቀላሉ ከማቀበሉም በተጨማሪ በሌሎች ጀግኖች ተከሻ ላይ የድል አጥቢያ አርበኛ ለመሆን የአፍ ሮኬት ማፈንዳት ተገቢ አደለም ። ጠላት ዘመነ የሚናገረውን ዓይነት መረጃ ካገኘ ቢያንስ ፋኖ ተፈረካክሷል እያለ ለኘሮፓጋንዳ ፍጆታ ይጠቀምበታል፤ “ጦር …

    Read More »
  • 10 February

    ማፈሪያ አየር መንገድ… Boycott Ethiopian Airlines !!!

    ማፈሪያ አየር መንገድ… 😡 ስለ አቡነ ጴጥሮስ እንግልት መጋቢ ስርዓት ቀሲስ ጌታቸው በኒዋርክና አካባቢው ሃገረ ስብከት መንበረ ጵጵስና ልዩ ፀሐፊ የተናገሩት ፦ <<ብፁዕነታቸው የጥምቀት በዓልን ለማክበር ወደ አሜሪካው ሀገረስብከታቸው ሐዋርያዊ ጉዞ ለማድረግ የተነሱት ከሶስት ሳምንታት በፊት ነበር። እግረመንገዳቸውንም ብዙ የደከሙበትንና ስለእርቅ፣ ስለ ሰላምና ስለፍቅር የሚሰብከውን “የአቤል ደም” የተሰኘ መፅሐፋቸውን 500 ፍሬ ይዘው ለመሄድ ከሲኖዶስ አስፈቅደው ፣ ከቤተክነት ደብዳቤ ካስፃፉ በኋላ …

    Read More »
  • 6 February

    አቢይ አህመድ አቡነ ጴጥሮስን ከአይሮፕላን ጣቢያ መለሳቸው።

    አንዳንድ ነጥቦች በብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ወደ ሀገራቸው እንዳይገቡ መከልከል ዙሪያ፦ 1. ለዚህ አሳዛኝ ድርጊት የተቀነባበረ ሽፋን በቅርብ ሲሰጥ እንደምንሰማ የታወቀ ነው። በመንግሥት አካላት ተደርሶ የሚቀርበው ድራማና ዶክመንተሪ አያልቅምና ያልሠሩትን ወንጀል ሲያሸክሟቸውና ሲያጥላሉዋቸው እንሰማ ይሆናል። ስለዚህም ከሚዲያ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ልሳን የሆኑ ሚዲያዎችን ብቻ እንከታተል። 2. መንግሥት ይህን መሰል አንገት ሰባሪና ድፍረት የተሞላበት ድርጊት ሲፈፅምም ብፁዕነታቸው ያሉበትን ኃላፊነት ከግምት አላስገባም። …

    Read More »
  • 2 February

    የአቢይ አህመድ አገዛዝ ፋኖን አልቻለውም!

    ሶስት ሳምንት ብለው 9 ወር ሆነ፣ አገዛዙ አልቻለም #ግርማካሳ አገዛዙ በአማራ ክልል ጦርነት በይፋ የጀመረው ሚያዚያ 20 ቀን 2015 ዓ/ም ነበር፡፡ በሶስት ሳምንታት ውስጥ ፋኖዎችን ትጥቅ እናስፈታለን ብለው ዝተውና ተማምለው ነበር በጥጋብና በጀብደኝነት ጦራቸውን በጎንደር፣ በሸዋ፣ በወሎና በጎጃም ያሰማሩት፡፡ ያኔ የነበሩ የፋኖ አደረጃጀቶች የተወሰኑ ነበር፡፡ እንኳን እነዚህ የተወሰኑትን ሊያጠፉ፣ እንደዉም በየቦታው ህዝቡ፣ ገበሬው፣ ከተሜው ነፍጡን አንስቶ ተነሳባቸው፡፡ በፊት ከነበሩት በብዙ …

    Read More »

January, 2024

  • 28 January

    One Amhara Global Convention

    አንድ አማራ አለም አቀፍ ስብሰባ One Amhara Global Convention Date: January 28 2024 Time: 12PM EST zoom ስብሰባው ለመሳትፍ Zoom ID: 946 5112 2155 Passcode: 233946 የምንወያይበት ርዕስ👇 የአማራ ትግል አካሄድ: ሊመጡ የሚችሉ ክስተቶች: አማራው በአስቸኳይ መስራት ያለባቸው ስራዎች: የዳያስፖራ ሚና ምን መሆን አለበት: ድርጅቶች ማስተካከል ያለባቸው ጉዳዮች ሁሉም የአንድ አማራ አባሎች በዚህ ስብሰባ ይገኛሉ: ጥያቄ መጠየቅ የምትፈሉጉ መጥታችሁ መጠየቅ …

    Read More »
  • 24 January

    የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን የመከፋፈል አጀንዳ!

    መንበረ ሰላማም ሆነ መንበረ ጴጥሮስ የሚለው ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን የመከፋፈል አጀንዳ ፖለቲካዊ ነው።አንድም የሥልጣን ጥማት ሰላም የነሳቸውና የጵጵስና መስፈርቱን የማያሟሉ ባዶነት የሚሰማቸው ሰብከው የማያቀርቡና ቀድሰው የማያቆርቡ በጥቁር ቀሚስ የተቦጀኑ የምንኩስና ጸጋው የተወሰደባቸው መነኮሳት መሳይ የቀመሩት የክፋት ቀመር ነው። ምን ጊዜም ቢሆን የአቅም እጦት ያለበት ሰው መደበቂያው ቋንቋና ዘር ነው።መልእክት ለተዋሕዶ ምእመናን ከቤተ ክህነት እስከ አጥቢያ ጥቂት የሚባሉ ለቤተክርስቲያንና ለምእምናን ተቆርቋሪ …

    Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.