Read More »
TimeLine Layout
September, 2019
-
23 September
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) የአዲስ አበባ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ለክፍለ ከተማና ወረዳ የአብን አመራሮች ስልጠና ሰጠ
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ የአዲስ አበባ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት በ10ሩም ክፍለ ከተሞች ለሚገኙ የአብን የክፍለ ከተማ አመራሮች በትላንትናው ዕለት ማለትም መስከረም 10 ቀን 2012 ዓ.ም በኢትዮጵያ ወቅታዊ የፓለቲካ ጉዳዮች ዙሪያ ስልጠና የሰጠ ሲሆን በዛሬው ዕለት ደግሞ በአዲስ አበባ ለሚገኙ የአብን የወረዳ አመራሮች ስልጠና እየሰጠ ነው። አንድ አማራ ለሁሉም አማራ፤ ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ!
Read More » -
23 September
በእነ በለጠ ካሳ ላይ ተለዋጭ የጊዜ ቀጠሮ ተሰጠ፤
★★★ ፓሊስ ከሰኔ 15ቱ የአማራ ሕዝብ መሪዎች እና የአገሪቱ ከፍተኛ የጦር መኮነኖች ላይ ከተፈፀመው ግድያ ጋር በተያያዘ ጠርጥሬያቸዋለሁ በሚል ለሁለት ጊዜ የ28 ቀናት የምርመራ የጊዜ ቀጠሮ ጠይቆባቸው በእስር ላይ የሚገኙት፦ 1. አቶ በለጠ ካሳ የአብን የፅህፈት ቤት ኃላፊ፣ 2. አቶ አንተነህ ስለሺ የአብን የአዲስ አበባ የፓለቲካ ዘርፍ ኃላፊ፣ 3. አቶ ንጉሴ ይልቃል የአብን የየካ ክፋለ ከተማ የወጣቶች ጉዳይ ኃላፊ፣ 4. …
Read More » -
16 September
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የሰሜን ወሎ ዞን ማስተባበሪያ ጽ/ቤት በዞኑ ካሉ ወረዳዎች ከተውጣጡ የአብን አመራሮች ጋር ውይይት አደረገ፣
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የሰሜን ወሎ ዞን ማስተባበሪያ በዞኑ ከሚገኙ ልዩ ልዩ የአብን የወረዳ አመራሮችን ጋር መስከረም 4 ቀን 2012 ዓ.ም በወልዲያ ከተማ ውይይት አካሂዷል። ውይይቱ በወቅታዊ አገራዊና ክልላዊ ፖለቲካዊና ድርጅታዊ ጉዳዮችና ወደፊት በሚሰሩ ደርጅታዊ ስራዎችን የተመለከተ ሆኖ፣ በዋና ዋና ጉዳዮች ላይ በዝርዝር በመወያየትና አቅጣጫ በማስቀመጥ ተጠናቋል። አንድ አማራ ለሁሉም አማራ፤ ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ!
Read More » -
16 September
አገራዊ መግባባት እንዲፈጠር ካስፈለገ በውሸት ላይ የተመሰረቱና የተመረጡ የታሪክ ንባቦችን ማረም ያስፈልጋል !!!
<< አገራዊ መግባባት እንዲፈጠር ካስፈለገ በውሸት ላይ የተመሰረቱና የተመረጡ የታሪክ ንባቦችን ማረም ያስፈልጋል !!! >> (ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ) . አገራዊ መግባባት እንዲፈጠር የታሪክን አረዳድ ማስተካከል እንደሚያስፈልግ ተገለፀ፡፡ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ ሊቀመንበር ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ በኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት እንደሌለ፤ በታሪክ አረዳድ፣ በትርክቶች፣ በብሔራዊ ጀግኖችና በምልክቶች መግባባት ላይ እንዳልተደረሰ፤ ለዚህ ትልቁ ችግርም ያልተስተካከለ የታሪክ ምልከታና ብያኔ መሆኑን ያስረዳሉ። እንደ ዶክተር ደሳለኝ ማብራሪያ፤ …
Read More » -
12 September
የቁርጥ ቀን የአማራ ልጆች የስም ዝርዝር ! መርዳት እየቻላችሁ ምንም ያልረዳችሁ ህሊናችሁ ይዉቀሳችሁ። መርዳት አየፈለጋቻሁ ያልቻላችሁ አግዚአብሔር ይርዳችሁ
ለመላው የአማራ ልጆችና ደጋፊዎች። በተለይ ለአብን የ ገንዘብ እርዳታ ያደረጋችሁ። የአማራን ህዝብ ለረዳችሁ እንኳን ወደ አዲሱ ዓመት ተሸጋገራችሁ። ይሄ ድህረ ገፅ ከተከፈተበት ጀምሮ ወገናችሁን በፔይፓል (PayPal) የገንዘብ አርዳታ ለተቸገሩ ለተፈናቀሉና ለታሰሩ ቤተሰቦች ያደረጋችሁ የቁርጥ ቀን የአማራ ልጆች የስማችሁን ዝርዝር አናወጣለን። ወደፊት ደግሞ አገራቺን ሰላም ስትሆን በአካል ተገናኝተን አገራችን ላይ የጋራ የልማት ሥራ የምንሰራበት መንገድ እንድንከፍት አግዚአብሔር ይርዳን። እንኮራባቹኋለን !! መርዳት …
Read More » -
11 September
አቶ ክርስቲያን ታደለ ላይ የፌደራል መጀመሪያ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ተጨማሪ 10 ቀናት ጊዜ ቀጠሮ ፈቀደ፤
★★★ ከሰኔ 15ቱ የአማራ ሕዝብ መሪዎች እና የአገሪቱ ከፍተኛ የጦር መኮነኖች ግድያ ጋር በተያያዘ ጠርጥሬቻዋለሁ በሚል ለ2 ጊዜ 28 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸው በእስር ላይ የሚገኙት የድርጅታችን አማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ክርስቲያን ታደለ ጳጉሜ 1 ቀን 2011 ዓ.ም ለ5ኛ ጊዜ የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአራዳ ምድብ ችሎት ቀርበው እንደነበር ይታወቃል፡፡ ፖሊስ ከአሁን ቀደም ተጨማሪ የጊዜ …
Read More » -
9 September
Open Letter to Prof. Al Mariam – By Asfaw Regas
I am one of those Ethiopians who read your articles over the years and appreciated your taking the time to write every week during TPLF’s brutal dictatorial rule. I believe your articles, as well as articles from many other fellow citizens made positive contributions to the struggle against then dictatorship by exposing the regime’s heinous crimes as well as educating …
Read More »