የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) በሆላንድ አምስተርዳም ደማቅ አቀባበል ጠበቀው፡፡ በአሁኑ ሰዓት የአብን አመራሮች ከንቅናዌው ደጋፊዎች ጋር በቀጣይ የአማራ ትግል ላይ ህዝባዊ ውይይት እያደረጉ ነው:: ዘርዘር ባለ መረጃ እንመለስበታለን፡፡
Read More »
የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) በሆላንድ አምስተርዳም ደማቅ አቀባበል ጠበቀው፡፡ በአሁኑ ሰዓት የአብን አመራሮች ከንቅናዌው ደጋፊዎች ጋር በቀጣይ የአማራ ትግል ላይ ህዝባዊ ውይይት እያደረጉ ነው:: ዘርዘር ባለ መረጃ እንመለስበታለን፡፡
Read More »https://www.facebook.com/1243325147/posts/10218037863398482/
Read More »Am 13.11. besuchten uns drei Oppositionspolitiker aus Äthiopien und gaben in unseren Räumlichkeiten ein Pressegespräch. Sie gehören der neu gegründeten Partei „National Movement of Amhara“ an, die sich den Interessen der bisher unterrepräsentierten und unorganisierten Volksgruppe der Amhara widmet. In dem Pressegespräch bewerteten sie die letzten Entwicklungen innerhalb des Friedensprozesses und der Reformbestrebungen positiv. Sie stellten jedoch die neue Regierung …
Read More »ሽፈራው ሽጉጤ የደቡብ ክልል ርእሰ መስተዳድር በነበረበት ወቅት ፊርማው በተፃፈ ደብዳቤ 78 ሺህ አማራዎችን ከጉራ ፈርዳ በማፈናቀል ፤ ለዘመናት ያፈሩትን ሃብት ንብረታቸውን በማውደም ፤ ሴቶች እንዲደፈሩ ፤ ህጻናት ወደ ጫካ እንዲወረወሩ የዘር ማፅዳት የፈፀመ ሰው በመሆኑ በዘር ማጥፋት ወንጀል መጠየቀ አለበት!
Read More »https://www.facebook.com/GihonMediaCenter/videos/290625785119112/
Read More »https://www.facebook.com/ethiogermany1/videos/190814875174566/?t=14 NAMA Conference in Germany with Dr. Dessalegn Chane
Read More »የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በ4 ትላልቅ የአውሮፖ ከተሞች በዓይነቱ ልዩ የሆኑ ህዝባዊ ውይይቶችን ሊያካሂድ ነው:: መላው የአማራ ተወላጅና ደጋፊ ኢትዮጵያውያን ሁሉ ተገኝታሁ ድጋፋችሁን እንድትገልጹ አነሆ የከበረ ጥሪያችን ይድረሳችሁ!
Read More »የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ–አብን ከሚታገልላቸውና ትግሉ የሚጠይቀውን መስዕዋትነት ሁሉ ለመክፈል ከዝግጁም በላይ ከሆነባቸው የአማራ ሕዝብ የኅልውና ጥያቄዎች ውስጥ የመጀመሪያው የአማራን ሕዝብና ግዛት አንድነትና ኢተነጣጣይነት ተፈጥሯዊ መብቱን ማስከበር ነው። አማራ ጠል ኃይሎች ወደ ትግል ሲገቡ ጀምረው የአማራውን ሕዝብ በጠላትነት ፈርጀው የተነሱ፥ ይህንን የአማራ ጥላቻቸውን በትግል ሰነዳቸው ሳይቀር አካተው ሲታገሉ ኖረው በለስ ቀንቷቸው አገራዊ ሥልጣን ሲቆናጠጡ፥ አስቀድሞ የነበራቸውን የአማራ ጥላቻ መንግስታዊና ተቋማዊ ቅርፅ በመስጠት …
Read More »አብን በኢትዮጵያ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ታሪክ የመጀመሪያ የሆነዉን የስልጠና እና ጥናት ማዕከሉን (Training and Research Center) በይፋ አስመርቋል። ስሙንም “ፕሮፌሰር አስራት የስልጠና እና ጥናት ማዕከል” አሉት። ይኸ ድርጅት በእዉቀት እና በብስለት የተሞላ ነዉ። ፕሮፌሰር አስራት አልሞቱም፣ ህልማቸዉ ይሳካል/እየተሳካም ነዉ።
Read More »