ኮ/ል ደመቀ በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ምክትል አስተዳደር እንዲሁም የሰላምና ደህንነት ዋና አዛዥ ሆነው በህዝብ ተሾሙ::
Read More »TimeLine Layout
December, 2020
-
3 December
የአማራ ባንክ ውክልናን በተመለከተ ማብራሪያ !
1. ማን ነው የሚወከል ? ከኮቪድ አንፃር እና የባንኩ ባለአክሲዮኖች ቁጥር ከ150,000 በላይ በመሆናቸው በባለ አክሲዮኖች እንዲወከሉ የሚፈለገው የባንኩ አደራጆች ናቸው ። ነገር ግን ተመራጭ አማራጭ ባይሆኑም ባለአክሲዮኖች የሚከተሉት ሁለት መብቶች አሏቸው ። አንደኛ ከአደራጆች ውጭ ያለ ሌላ ማንኛውም ሰው የመወከል መብት አላቸው ። ሁለተኛ ማንንም ሰው አልወክልም እኔ በቀጥታ ነው ስብሰባ የምሳተፈው ካሉም መብታቸው ነው ። ነገር ግን እነዚህን …
Read More » -
1 December
መልእክት ለዶ/ር አብይና ለሺመልስ አብዲሳ!
አሁንም በኦሮሞ በሶማሌ በደቡብ ክልል ያለ አማራ መምረጥ መመረጥ አይችልም ! ህወሃትን አባርሬ በህወሃት ሰነድ ልግዛቹ አይባልም ! በህገ መንግስቱ መሰረት አድዋን አባረን በሻሻን ሾመናል። ዜጎች ግን ትላንትም ዛሬም ሃገር አልባ ናቸው ። ትላንት ችግራችን ሰዎቹ ከመጡበት መንደር አልነበረም ፣ ችግራችን ከሰነዱ ነው። ዛሬ ጠቅላዩ የምናውቀውን በትወና መልክ አብራርተው ነግረውናል ፣ ጥያቄው የችግሮች ሁሉ ምንጭ የሆነው ህገ መንግስትስ መጨረሻው ምንድን …
Read More »
November, 2020
-
27 November
ወልቃይት_ጠገዴ_ጠለምትና_ራያ በታሪክ የአማራ ሕዝብ አፅመ ርስቶች ናቸው።
#ወልቃይት_ጠገዴ_ጠለምትና_ራያ በታሪክ የአማራ ሕዝብ አፅመ ርስቶች ናቸው። በህገመንግስቱም ቢሆን ቅቡልነት የለውም። -ወልቃይት ከጎንደር ተቆርሶ ወደ ምዕራብ ትግራይ፣ -ራያ ከወሎ ተቆርሶ ወደ ደቡብ ትግራይ -መተከል ከጎጃም ተቆርሶ ወደ ቤንሻንጉል : የተካለሉት አማራ ያልተወከለበት ህገመንግስት ተብየው ከመጽደቁ በፊት በ1984 ዓ.ም. ሲሆን ህገመንግሥቱ የጸደቀው ደግሞ ከሦስት ዓመት በኋላ በ1987 ዓ.ም. ነው። ስለዚህ ወልቃይት፣ ጠገዴ፣ ጠለምትና ራያ በትህነግ በሀይል ተወሰዱ፥ አሁን ደግሞ የአማራ ልዩ …
Read More » -
26 November
መረጃ ቲቪ ለኢትዮጵያ። share!
መረጃ ቲቪ በአገር ቤት ይሰራጫል፣ ዜጎች እየሰሙት ነው #ግርማካሳ አንዳንድ ነገሮችን ግልጽ ላድርግ። መረጃ ቴሌቪዥን ላይ የአቅሜን የቻልኩትን እሰራለሁ። በፍቃደኝነት። ለምን ሜዲያው ለአገርና ለሕዝብ ትቅ አስተዋጾ እያደረገ ነው ብዬ ስለማምን። መረጃ ቲቪ ሜዲያው አለ፣ እንደገና የሳተላይት ቻናሉ አሉ። የሳተላይት ቻናሉ መረጃ ለብቻው ከመጠቀም ሌሎች ሜዲያዎች እንዲጠቀሙበት በማድረግ የተለያዩ ፕሮግራሞች ለሕዝብ በአየር እንዲቀርቡ እያደረገ ነው። – በአቶ አበባ በላው የሚዘጋጀው አዲስ …
Read More » -
25 November
የአማራ ክልል ፀጥታና ደህንነት ቢሮ በኦሮሞዎች እጅ ለመውደቁ ከዚህ በላይ ማሳያ የለም!
የአማራ ክልል ፀጥታና ደህንነት ቢሮ ሙለበሙሉ በኦሮሞዎች እጅ ለመውደቁ ከዚህ በላይ ማሳያ የለም! ኦነግ ሸኔ እየተባለ በሚጠራው ኢ መደበኛ የኦሮሞ ጦር ጥቃት ተፈፅሞባቸው ቆስለው ደ/ማርቆስ ሆስፒታል በህክምና ላይ ያሉ የደራ አማራ ወገኖቻችን ወንጀለኞች ናቸው በማለት ከተኙበት አፍኖ ለመውሰድና ለመረሸን ጉጀሌው የኦሮሚያ ልዩ ሀይል ደ/ማርቆስ መግባቱን ሰማን ። ጀግናው አሳምነው ፅጌ “የትኛውም አካል በአማራ ክልል ካለኛ ፈቃድ ገብቶ ማንንም አፍኖ መውሰድ …
Read More » -
24 November
ፋኖና የአማራ ሀይል ከጠላት የማረከዉን መሳሪያ የኦህዴድ/ኦነግ ሰራዊት እየነጠቀዉ ነዉ::
ቶማስ ጃጃዉ ከጦር ግንባር ————- በአማራ ሀይልና በፋኖ ላይ በኦህዴድ/ኦነግ ሰራዊት ከጀርባዉ የሚደረግበት የተቀናበረ ሴራ ሊቆም ይገባል ሲል አስጠነቀቀ ! ———————— ፋኖና የአማራ ሀይል ከጠላት የማረከዉን መሳሪያ የኦህዴድ/ኦነግ ሰራዊት እያስፈታዉ እና እየነጠቀዉ. ነዉ ሲል ቶማስ ጃጃዉ ለህብር ሬዲዮ ገለጸ። ከፋኖና የአማራ ሀይል ጀርባ ተንኮል እየተጎነጎነ መሆኑ ግልጽ ሆኗል. ሲል ቶማስ ጃጃዉ ከጦር ግንባር ሆኖ ለሚመለከተዉ ሁሉ ብዙዎች በሹክሹክታ …
Read More »