ከብዙ ውጣውረድ በኋላ የአማራ ተማሪወች ማህበር (አተማ) የአ.አ /በረራ ምስርታውን በተሳካ ሁኔታ አከናውኗል። በምስረታውም ፎታው ላይ እንደምታዩት ከአዴፓ የአአዩ ተወካይ አቶ ፍትሀለው፣ከአብን ደግሞ የአብን ም/ሊቀመንበር በለጠ ሞላ ተገኝተዋል። አንድ ላይም የዳቦ መቁረስና ለተማሪዎች ንግግር አድርገዋል። ማህበሩን የሚመሩን የሚያዋቅሩ አመራሮችም ተመርጠዋል። ተማሪ አለሙ አራጌ – ፕሬዝዳንትነት፣ ተማሪ ካሳውን – ም/ፕሬዝዳንትነት ተማሪ ሮዛ ሰለሞን – በፀሀፊነት በቀጣይ የአዲስ አበባ ቅርንጫፍን እንዲመሩ ጉባኤው …
Read More »TimeLine Layout
December, 2018
-
21 December
AMHARA NATIONALISM (HAILEMARIAM TEMESGEN)
This is a comment I gave on an article with a title “what’s a point in Amhara Nationalism?” written in an apparent endeavor to delegitimiz #AmaharaNationalism by a person known as #Teshome M. Borago. I put the link to the article in the comment box. This is a comment I gave on an article with a title “what’s a point …
Read More »