አስተያየት ከደብሩ ነጋሽ (ሃኪም) ምረር እንጂ አማራ ምረር እንድቅል፣ አልመር ብሎ አደል ዱባ እሚቀቀል! በረዥም ታሪኩ አማራ አያሌ የህልውና ተግዳሮቶች ቢያጋጥመውም፣ አንዴም ስላልተጠነቀቀ በወያኔው የ 27 አመታት የወረራ ዘመን፣ ከ ስድስት ሚሊዎን የበለጠ ህዝበ ተፈጅቶበታል። ባለፉት ግማሽ ምዕት አመታት፣ በኦቶማን ቱርክ ድጋፍ ፣ግራኝ አህመድ አማራውን፣ ክርስትያን ፣እስላም፣ ሳይለይ ፈጅቷል። የኦሮሞም ወረራ የብዙ ኢትዮጵያውያንን ደም አጉርፏል። እንግሊዝ በቴወድሮስ ዘመነ መንግስት ኢትዮጵያን …
Read More »TimeLine Layout
February, 2019
-
8 February
ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) የተሰጠ መግለጫ፤
የአስተዳደር እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን አባላትን በተመለከት ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) የተሰጠ መግለጫ፤ ***** የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) በአገራችን ኢትዮጵያ በሥራ ላይ ያለው ሕገ መንግሥት ከመሰረቱ እንዲቀየር እና ሁሉም ኢትዮጵያውያን የሚሳተፉበት እና አብዛኛው ኢትዮጵያዊ የሚቀበለው አዲስ እና አካታች ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት እንዲመሰረት የሚሰራ ፓርቲ መሆኑ ይታወቃል። አብን የአማራን ሕዝብ በጨቋኝነት እና በጠላትነት የፈረጁ የፖለቲካ ቡድኖች እና ግለስቦች፥ «ጨቋኝ ብሔር መብት የለውም» በሚል …
Read More » -
8 February
Disaster of Ethiopian Banking system !
የባህርዳሯ ነኝ is feeling angry. I hate Ethiopian banking system! 🙁 ትላንት ያጋጠመኝን ላጫውታችሁ። ንግድ ባንክ ገንዘብ ለማውጣትና እግረመንገዴንም ወደ ተለያዮ አካውንቶች ገንዘብ ለመላክ ሄድሁ።ለእጅ ገንዘብ የምፈልገውን ወጪ በሚለው ፎርም ላይ ሞላሁና በዛው ጠጋ ብዬ ዳሸንና አባይ ባንክ ገንዘብ ከመላክ የትኛውን ፎርም ነው መሙላት ያለብኝ ስላት፣”ከእኛ ባንክ ወደ ሌላ ባንክ መላክ አይቻልም” ብላኝ እርፋ! ገርሞኝ ዝም አልሁ። ምን ላድርግ ብየ ስጠይቃት “ብር አውጥተሽ …
Read More » -
5 February
የአዲስ አበባ ህዝብ “ኦሮሚያ ልዩ ጥቅም አለው” የሚልን የፖለቲካ ኃይል አይመርጥም። – Eskinder Nega
“አቶ ታከለ ለአዲስ አበባ ህዝብ አይደለም የቆሙት። በአዲስ አበባ ህዝብ ላይ ነው የቆሙት!” ብርቱው ጋዜጠኛ እርሳሱ እስክንድር ነጋ! “አዲስ አበባ ከሽግግር ጊዜው ጀምሮ ተወክሎ አያውቅም። በዚህ ሥርዓት አዲስ አበባ የብዙሃኑን አመለካከት የሚወክል ከንቲባ ኑሯት አያውቅም። …የአዲስ አበባ ህዝብ “ኦሮሚያ ልዩ ጥቅም አለው” የሚልን የፖለቲካ ኃይል አይመርጥም። ልዩ ጥቅም የሚል ነገር የሚያራምድ ድርጅት በምርጫ ይቀጣል፣ ይህን እናደርጋለን። …ሥርዓቱ ፈለገም አልፈለገም አዲስ …
Read More » -
4 February
የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ለሁለት ቀናት ያክል ያደረገውን ጉባኤ ተከትሎ የተሰጠ የአቋም መግለጫ
የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር በባህርዳር ከተማ ለሁለት ቀናት ያክል ያደረገውን ጉባኤ ተከትሎ የተሰጠ የአቋም መግለጫ!! ——————– የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ከባለፋት 18 ዓመታት በላይ ጀምሮ አምባገነኑና አፋኙን ቡድን ህወሃትን በነፍጥ ሲታገል መቆየቱ ይታወቃል።በዚህ እልህ አስጨራሽና ፈታኝ የትግል ሂደት “ውርሳችን አርበኝነት ትርፋችን ታሪካዊነት ነው!! እያሉ፤ ለህይወታቸው ፈጽሞ የማይሳሱ ድንቅና ብርቅዬ፣አያሌ አርበኛዎቻችን ለቃላቸው ታምነው በጀግንነት ጥለው፣እንዲወድቁ ሆነዋል።በጀግንነት የወደቁት አርበኞቻችን ራሳቸውን እንደ ሻማ …
Read More » -
3 February
ስለ አማራ የተባለዉን አዳምጡ
https://www.facebook.com/Zealous1627/posts/1679639882343434
Read More »