Breaking News

TimeLine Layout

March, 2019

  • 21 March

    ከአማራ ክልል ውጭ ያሉ አማራዎች ህጋዊ ውክልና ይሰጣቸው!!

    ግንባር ቀደሟ ጎንደር አቢዮታዊ መፈክሯን ከፍ አድርጋ እያሰማች ነው!! በ Amdemariam Ezra ዛሬ መጋቢት 8/2011 ዓ.ም በአጼ ፋሲል ስታዲዮም ከደቂቃዎች በኋላ ለሚጀምረው፣በፋሲል ከነማና በሲዳማ ቡና መካል ለሚደረገው የእግርኳስ ግጥሚያ ጎንደሬ አማራዎች መፈክራቸውን እየተስተጋቡ ነው!! እየተስተጋቡ ያሉ መፈክሮችም ከብዙ በጥቂቱ፦*** * ለአማራ ተብሎ የሚሻሻል ህግ ከሌለ አማራው የራሱን ህገ መንግስት ለመጻፍ ይገደዳል!! *አገር ለማፍረስ ትምህርትም እውቀትም አይፈልግም!! ጃዋር ከአ.አ እጅህን አንሳ!! * …

    Read More »
  • 20 March

    ሰናይትን እንርዳ !

    በተሰቧንና ልጆቿን ስራዋን አደጋ ላይ ጥላ ለእውነት ስትል በድፍረት መታወቂያ ወረቀት ከህግ ዉጪ አየታደለ ነው ብላ ያጋለጠችውን እንርዳት። Please put SENAIT on comment section when you donate. or send e-mail to: amhara1@amharaonline.org

    Read More »
  • 18 March

    የአዴፓው ባለስልጣን አቶ መላኩ ፣ ለዶክተር አቢይ አህመድ የሰጠው አጸፋዊ ምላሽ።

    የአዴፓው ባለስልጣን አቶ መላኩ አላምረው፣ ለዶክተር አቢይ አህመድ የሰጠው አጸፋዊ ምላሽ። ይነበብ!! “ሕገ-መንግሥቱ ሳይሻሻል የተሻለች ኢትዮጵያን አናስቀጥልም፤ በዚሁ እንቀጥል ማለት አሁንም በአማራ ሀገር አልባነት ላይ ሀገር እንገንባ እንደማለት ነው።“ —> (፩) “በአንድ ክልል ጠያቂነት ተነስተን ሕገ-መንግሥቱን ልናሻሻል አንችልም” ማለት ይቻላል። ይህንን “አንድ” የተባለን ክልል ያገለለን ብቻ ሳይሆን ከመሠረቱም ያላካተተን ሕገ መንግሥት ይዞ እየመሩ መቀጠል ግን አይቻልም።  … (፪) የአማራ ሕዝብ ጉዳይ “የአንድ …

    Read More »
  • 17 March

    Ethiopians at Ethiopian Embassy in London.

    https://www.facebook.com/AbbayMedia/videos/417016319055810/?t=8270

    Read More »
  • 17 March

    ዶ/ር አምባቸው አዳራሹን አነቃነቁት:: አማራ ከእንግዲህ አያለቅስም!

    ከ ቬሮኒካ መላኩ የተከበራችሁ አንባብያን እነሆ በረከት በአማራ ገቢ ማሰባሰቢያ ቴሌቶን ጠቅላላ ለመሰብሰብ የታቀደው 1.5 ቢሊዮን ብር ነው። የቴሌቶኑ አዘጋጆች ከጠቅላላው 1.5 ቢሊዮን ብር ውስጥ በአንድ ምሽት በሸራተኑ ዝግጅት እንሰበስባለን ብለው ያቀዱት 5 መቶ ሚሊዮን ብር ውስጥ ከ150 ፐርሰንት በላይ አሳክተው በሰአታት ቀን ብቻ 800,000,000 የሚያክል ብር ሰብስበዋል። በዚህ ፔስ መቀጠል ከቻልን የጠቅላላ ግባችን ከ200% በላይ በአጭር ጊዜ ማሳካት ይቻላል። . …

    Read More »
  • 17 March

    Senate Resolution 168

    Update on S.Res 168: Amhara Association of America (AAA) and our coalition partners are working on an update to Senate Resolution 168 to be reintroduced very soon…..stay tuned for details on this important legislation. S.Res 168 መጠነኛ የይዘት ለውጥ ተደርጎለት እንደአዲስ በቅርቡ ለላይኛው የአሜርካ ምክር ቤት(senate) ይቀርባል:: የዐማራ ማህበር በአሜሪካ ከአጋሮቹ ጋር በማሻሻያ ላይ እየሰራ ይገኛል:: ዝርዝር መረጃዎችን በቅርቡ ይጠብቁ!!

    Read More »
  • 17 March

    ከአማራ ክልል ለተፈናቀሉ መልሶ በቋሚነት ለማቋቋም እርዳታ የሰጡ ድርጅቶች ዝርዝር

    #Update 1) ወርቁ አይተነው 35 ሚሊዬን ብር 2) የኢትዮጵያ ነዳጅ ማህበር 35 “” 3) አብቁተ 25 “” 4) ጥረት 15″” 5) አቢሲኒያ ባንክ 12″” 6) ዳሽን ቢራ 10″” 7) አባይ ባንክ 10″” 8) ኖክ ናሽናል ኦይል 15″” 9) በላይነህ ክንዴ 10″” 10) ቡና ባንክ 5″” 11) የኦሮሚያ ክልል መንግስት 15″” 12) ተድላ ይዘንጋው 5″” 13) ኢንጂነር ፀደቀ 10 ሚሊዬን ብር …

    Read More »
  • 16 March

    Amhara Fund Raising at Sheraton.

    https://www.facebook.com/EBCzena/videos/838708513135919/

    Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.